ስፖርት | Deutsche Welle

የየካቲት 2 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የዓለም መድረኮች የብርቱ ፉክክር ዐሳይተዋል ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ሊቨርፑል የማሸነፍ እድሉን የማታ ማታ በማንቸስተር ሲቲ አስነጥቋል ። በጀርመን ቡንደስሊጋ ባዬር ሙይንሽን ሆፈንሐይምን የግብ ጎተራ አድርጎታል ። የሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ግጥሚያዎች የፊታችን ሳምንት ይከናወናሉ ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW