የዓለም ዜና

የየካቲት 21 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

• በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሺርካ ወረዳ ጃዊ ቀበሌ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት 22 ሰዎች መገደላቸውን የአይን እማኞች ተናገሩ።
• እስራኤል እና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የተቀናጀ ጥቃት መፈጸም መጀመራቸውን አስታወቁ።
• በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውን መጠነ ሰፊ ጦርነት ተከትሎ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ የተለያየ ምላሽ እየሰጠበት ይገኛል።
• የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የአየር መንገድ ኩባንያዎች ወደ ቀጠናው የሚደረጉ በረራዎችን በሙሉ ሰርዘዋል።
• ታሊባን የሚያስተዳድረው የአፍጋኒስታን መከላከያ ሚኒስቴር በሁለት የፓኪስታን የጦር ሰፈሮች ላይ የአየር ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW