የዓለም ዜና

የየካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

በኬንያ ባጋጠመ የሄሊኮብተር መከስከስ አደጋ 6 ሰዎች መሞታቸውን የሐገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ። እስራኤል በኢራን ላይ የጀመረችው ጥቃት ዛሬም አጠናክራ የቀጠለች ሲሆን ኢራን በበኩሏ በእስራኤልና የአሜሪካ የጦር ሰፈር አላቸው ባለቻቸው የባሕረሰላጤው ሐገራት ላይ ጥቃት ፈፅማለች። በኢራን መልካም መፍትሔ የሚመጣው «ኢራን የኒኩሌር መርሃግብሯን ስትተው ነው» ሲሉ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ። የሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲን የኢራን ከፍተና መሪ አያቶላህ ኻመኒ ግድያን አወገዙ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW