የዓለም ዜና

የየካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

130ኛው የአድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት ተከበረ።
በደቡብ ሱዳን ሰሜናዊ ግዛቶች ውስጥ በደረሰ ጥቃት 169 ሰዎች መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ። በሥልጣን ክፍፍል ሂደት በፕሬዝደንቱና በተቀናቃኛቸው ኃይላት መካከል ግጭት መባባሱን የተመድ አመልክቷል።
በመካከለኛው ምሥራቅ የተለኮሰው ጦርነት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው። ኢራን እስራኤልን ጨምሮ በአቅራቢያዋ የአሜሪካ ይዞታ በሚገኝባቸው የአረብ ሃገራት ላይ ጥቃቷን ዛሬም አጠናክራለች። እስራኤልም በኢራን እና ሊባኖስ ላይ ድብደባዋን ቀጥላለች።
የኢራን ጊዜያዊ አስተዳደር ምክር ቤት ኃላፊ የአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት የተሳሳተ ስሌት ነው አሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW