ስፖርት | Deutsche Welle

የየካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያዊው አትሌት ታደሰ ታከለ አሸናፊ ሆነ። በጃፓን መዲና በነበረው ሞቃታማና ደረቅ የአየር ሁኔታ ውስጥ የተካሄደው የቶኪዮ ማራቶን ለሁለተኛ ግዜ ያሸነፈው የ23 ዓመቱ አትሌት ታደስ ታከለ፤ ከኬንያዊው ጂኦፍሪ ቶሮይቲች ጋር እስከ መጨረሻው መስመር ድረስ አስደናቂ ትንቅንቅ አድርጎ ያለፈውን ዓመት ድሉን ደግሟል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW