ስፖርት | Deutsche Welle

የየካቲት 24 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በጃፓን ቶኪዮ ማራቶን እንደተጠበቀው ሁሉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንድም በሴትም ፉክክር አሸንፈዋል ። ሉሲዎቹ በመለያ ምት ዩጋንዳን አሸንፈው ወደ ቀጣዩ ሁለተኛ ዙር አልፈዋል ። በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ አምስተኛ ዙር የእግር ኳስ ግጥሚያ ዛሬ ማታም ይኖራል ። ባየርን ሙይንሽን በአሸናፊነቱ እየገሰገሰ ነው ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW