የዓለም ዜና

የየካቲት 25 ቀን 2016 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በመንግሥት ጦር ኃይል እና የፋኖ ታጣቂዎች መካከል ውጊያ መቀጠሉ እየተነገረ ነው።
የናይጀሪያ የድንገተኛ አደጋ ተቋም በዋና ከተማዋ አቡጃ የምግብ መደብሮች ከተዘረፉ በኋላ የመጋዘኖቹን ጥበቃ ማጠናከሩን አስታወቀ።
በሄይቲ የአስቸኳይ ጊዜ እና የምሽት ሰዓት እላፊ ታወጀ።
ሩሲያ ሾልኮ ወጣ በተባለ የድምጽ መረጃ ምክንያት የጀርመን አምባሳደርን በዛሬው ዕለት ጠርታ አነጋገረች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW