በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በመንግሥት ጦር ኃይል እና የፋኖ ታጣቂዎች መካከል ውጊያ መቀጠሉ እየተነገረ ነው።
የናይጀሪያ የድንገተኛ አደጋ ተቋም በዋና ከተማዋ አቡጃ የምግብ መደብሮች ከተዘረፉ በኋላ የመጋዘኖቹን ጥበቃ ማጠናከሩን አስታወቀ።
በሄይቲ የአስቸኳይ ጊዜ እና የምሽት ሰዓት እላፊ ታወጀ።
ሩሲያ ሾልኮ ወጣ በተባለ የድምጽ መረጃ ምክንያት የጀርመን አምባሳደርን በዛሬው ዕለት ጠርታ አነጋገረች።