የዓለም ዜና

የየካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የየካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
የህወሓት ምክትል ሊ/መንበር የፌደራል መንግሥት በትግራይ ላይ ጦርነት ለመክፈት እየተዘጋጀ ነው ሲሉ ተናገሩ። ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ግን በትግራይ ጦርነት እንደማይከፈት አረጋግጣለሁ ብለዋል። ይሁንና ህወሓት ወታደራዊ ትንኮሳ ከገባ ግን«እንደ ቀድሞ መስሎሽ ጎርፍ ይወስድሻል» ብቻ ነው ማለት የሚቻለው» ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ከስድስት ወረዳዎች ተፈናለው በቆቦና ሰቆጣ ከተማ የሚገኙት ቁጥራቸው 100 ሺህ ይደርሳል የተባለ ሰዎች ለአንድ ወር የምግብ ድጋፍ እንዳላገኙ ተናገሩ።
አል ሞጅላድ በተባለ የሱዳን ከተማ ዛሬ የተፈጸመ የድሮን ጥቃት 18 ሰዎችን ገደለ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW