DW Amharic-በዛሬው የዓለም ዜና ስደተኞች ያሳፈሩ ጀልባዎች ተገልብጠው ከ180 በላይ ሰዎች መሞታቸውን ፣ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ዛሬ በመላው ዓለም በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ተከብሮ መዋሉን፣ሱዳን የተባበሩት አረብ ኤምሬትስን በዘር ማጥፋት ወንጀል መክሰሷን፣በሶርያ በተቀሰቀሰ ግጭት ከ600 በላይ ሰዎች መገደላቸውን፣ አራት የአውሮፓ ሀገራት ጋዛን መልሶ የመገንባት እቅድን መደገፋቸውን፣አሜሪካ ከ15 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ የሞት ፍርደኛ በጥይት እንዲገደል ማድረጓን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።