የዓለም ዜና

የየካቲት 29 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

DW Amharic-በዛሬው የዓለም ዜና ስደተኞች ያሳፈሩ ጀልባዎች ተገልብጠው ከ180 በላይ ሰዎች መሞታቸውን ፣ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ዛሬ በመላው ዓለም በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ተከብሮ መዋሉን፣ሱዳን የተባበሩት አረብ ኤምሬትስን በዘር ማጥፋት ወንጀል መክሰሷን፣በሶርያ በተቀሰቀሰ ግጭት ከ600 በላይ ሰዎች መገደላቸውን፣ አራት የአውሮፓ ሀገራት ጋዛን መልሶ የመገንባት እቅድን መደገፋቸውን፣አሜሪካ ከ15 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ የሞት ፍርደኛ በጥይት እንዲገደል ማድረጓን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW