ስፖርት | Deutsche Welle

የየካቲት 3 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የዓለም መድረኮች ድል ቀንቷቸዋል ። በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ ግጥሚያ፦ ፕሌይማውዝ አርጊል በአስደንጋጭ ሁኔታ ሊቨርፑልን 1 ለ0 በማሸነፍ ከአራተኛ ዙር ውድድር አሰናብቶታል ። በስፔን ላሊጋ በዐሥር ተጨዋቾች የተወሰነው ባርሳ ተጋጣሚው ሴቪያን በሰፋ የግብ ልዩነት 4 ለ1 አሸንፏል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW