ዜና መጽሔት

የየካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

የዜና መጽሔት ዝግጅታችን
--ለሁለት ቀናት አዲስ አበባን የጎበኙት የዓለም የገንዘብ ተቋም የበላይ ኃላፊ ስለ ኢትዮጵያ ምን ተናገሩ?
--የጨፌ ኦሮሚያ ጉባኤና ውሳኔዎቹ
--በትግራይ ማንኛዉም አይነት የማዕድን ማውጣት ስራ መታገዱ እንዲሁም
--በአማራ ክልል የሚታየዉ የዋጋ ንረት ያሳደረዉን ጫና ያስቃኘናል።
የተሰኙ ርዕሶችን በስፋት እናያለን።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW