የዓለም ዜና

የየካቲት 30 ቀን 2018 ዓም የዓለም ዜና


Listen Later

የደቡብ ሱዳን ጦር የተቃዋሚ ኃይሎች በሚገኙባት አኮቦ ግዛት ወታደራዊ ዘመቻ ለመክፈት ዜጎች አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ በማዘዙ በሺህዎች የሚቆጠሩት ወደ ኢትዮጵያ መሸሻቸው ተሰማ።
በናይሮቢ ኬንያና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች በተከሰው የጎርፍ አደጋ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 42 መድረሱን መንግሥት አስታወቀ።
ከእስራኤል እና አሜሪካን ጋር በሚሳኤልና በሰው አልባ አውሮፕላኖች እየተፋለመች የምትገኘው ኢራን አቋሜን አልለወጥኩም አለች። የሟቹን ሃይማኖታዊ መሪ አሊ ኻሚኒን ልጅም በእግራቸው ለመሪነት መርጣለች።
እስራኤል በዛሬው ዕለትም በተለያዩ የሊባኖስ ግዛቶች የተጠናከረ ጥቃት ቀጥላለች። ሂዝኮላኽም በጥቃቱ መግፋቱን አስታውቋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW