--በጦርነት ግጭት ዉስጥ የሴቶች ከፍተኛ ተጋላጭነት እልባት ያሻዋል ሲል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ)መግለጫ ማዉጣቱ
--የአፍሪካ ሕብረት የሴቶችን ውክልና የበለጠ እንዲያሳድግ መጠየቁ
--የሲቪል ነዋሪዎች ደህንነት እንዲጠበቅ የጠየቀዉ ጎጎት ለጉራጌ አንድነትና ፍትህ ፓርቲ
--በደላንታ ወረዳ የኦፓል ማዕድን አምራቾች በሰላም እጦት ምክንያት ስጋት ውስጥ ነን ማለታቸዉ እንዲሁም
-መዲና በርሊን የሚገኘዉ የጀርመን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ እና የጀርመንን ግንኙነት የተመለከተዉ ስብሰባ