ዜና መጽሔት

የየካቲት 4 ቀን 2018 የዜና መፅሔት


Listen Later

የዕለቱ መጽሔታችን ሶስት ርዕሰ ጉዳዮችን በቅደም ተከተል ያስደምጣል። የሱዳን የርስ በርስ ግጭት፤ አፍጦ የመጣው ጣልቃ ገብነት እና ጂኦፖለቲካው፤ ቆቦ ዙሪያ የሰፈሩ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ ሳያገኙ ሁለት ሳምንት እንዳለፋቸው መናገራቸው፤ የአብን የፖርላማ ተመራጮች ቀጣዩን ምርጫ አስመልክቶ የወሰዱት አቋም በሚሉ ርዕሶች የተሰናዱ ዘገባዎች በዝርዝር የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮቻችን ናቸው
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW