የዜና መፅሔት ጥንቅራችን፣ ጅቡቲ ለኢትዮጵያ ባለሐብቶች መጋበዟን የሚያወሳዉን ዘገባ ያስቀድማል። የኢትዮጵያ መንግስት ጦር አንድ ኦሮሞ ነፃ አዉጪ ሠራዊት ከፍተኛ አዛዥ ገደልኩ ማለቱን የሚቃኘዉን ዘገባ ተከትሎ፣ ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዉዝጥ 10 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸዉን የሚቃኘዉ ያሰልሳል።ላለፉት ሁለት ዓመታት የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝደንት ጄኔራል ታደሰ ወረደ የጊያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ሆነዉ መሾማቸዉን የሚዳስስ ዘገባም አለዉ።