የዜና መፅሔት ዝግጅታችን፣ የኢትዮጵያ የመገበ,ያያ ገንዘቧን ሐገር ዉስጥ ለማተም ማቀዷ የሚኖረዉን ፋይዳና ሥጋት የሚቃኘዉን ዘገባ ያስቀድማል።ዜና መፅሔቱ በደቡብ ኢትዮጵያ አለቅጥ የናረዉ የመጓጓዣ ዋጋ የነዋሪዎችን እንቅስቃሴ ማወኩን፣ አማራ ክልል አበርገሌ ወረዳ የመድፍ ጥይት ሲቀጠቅጡ 6 ሰዎች መሞታቸዉን የሚተነትኑ ዘገቦችም አሉት።ሳምንታዊዉ ጤናና አካባቢ የደን መራቆትን ለመከላከል የማሕበረ-ሰብ መሪዎች የሚያደርጉትን ጥረት ይዳስሳል።