ዜና መጽሔት

የዜና መጽሔት፤ ኅዳር 09 ቀን 2017 ዓ.ም


Listen Later

አብዛኛዎቹ የመርካቶ ሱቆች በተቃውሞ ምክንያት ዛሬ ተዘግተው ውለዋል
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አጠቃላይ ጉባኤ ከመጥራቱና አዳዲስ መሪዎችን ከመምረጡ አስቀድሞ ስድስት ፓርቲዎች የጉባኤውን ውጤት እንደማይቀበሉ ተናግረዋል።
በትግራይ በአንድ ሳምንት ውስጥ 17 ሺህ ሰዎች በወባ መያዛቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
7ኛው ዙር የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ዘመቻ
እነዚህ በዛሬው የዜና መጽሔት ዝግጅታችን ዘገባዎች ትኩረት ናቸው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW