ዜና መጽሔት

የዜና መጽሔት፤ ኅዳር 29 ቀን 2018


Listen Later

ዜና መጽሔት፤ ባለፈው ሳምንት የታገቱት የኦሮምያ ክልል አቃቤያነ ሕግ መለቀቃቸውን የኦሮምያ ክልል የጠበቆች ማኅበር ለዶቼቬለ ማስታወቁ፤ 20ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ዛሬ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ መከበር፤ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከጎርጎሮሳዊው አሜሪካ ለተወለዱና ለሚወለዱ ህጻናት የገንዘብ ስጦታ ለማበርከት ቃል ገብተዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW