ዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት፤ ግንቦት 20 ቀን 2016 ዓ.ም ማክሰኞ


Listen Later

DW Amharic በዚህ ዝግጅታችን
የኢትዮጵያ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን እንዲያነሳ መጠየቁ ፤
በራያ አላማጣ አካባቢዎች እየተከሰተ ያለዉ አፈና መዋከብ፤
የግንቦት 20 አዎንታዊ እና አሉታዊ ፍሬው ስታወስ፤
የመንገድ መዘጋት በምዕራብና በምስራቅ ጎጃም ዞኖች እንዲሁም
የአዉሮጳ ህብረት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በጋዛ ጉዳይ ላይ ስለመምከራቸዉ የተሰኙ ርዕሶችን እናስተነትናለን።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW