የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ ብሔራዊ ምርመራ ውጤት
በመቀሌ በእስር ላይ የሚገኙ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ከእስራ እንዲፈቱ ያቀረቡት ጥሪ
የሰዎች ደብዛቸው መጥፋትና የቤተሰብ ጭንቀት
ታግተው ወይም ተማርከው የነበሩ 271 የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተወላጆች ተለቀው አርባ ምንጭ መግባታቸው
ከሩስያው የሽብር ጥቃት በኋላ አውሮጳን ያሰጋው የሽብር ጥቃት የዛሬው ዜና መጽሔት የሚያስቃኘን ጉዳዮች ናቸው።