በትግራይ አስከፊ የርሀብ አደጋ ማንዣበቡን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አመለከተ።
በትንሽ ጀልባ ተጭነው በሞሮኮ የባሕር ዳርቻ አካባቢ በመጓዝ ላይ የነበሩ 58 ስደተኞች ባጋጠማቸው የመስጠም አደጋ 14ቱ መሞታቸው ተነገረ።
ሱዳን ውስጥ የዓለም የምግብ መርሃግብር መጋዘን መዘረፉ ተነገረ። ድርጅቱ ዘረፋውን የፈጸሙት የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ታጣቂዎች ናቸው ብሏል።
ሕገወጥነት ታይቶበታል፤ የተባለው በዴሞክራቲክ ኮንጎ የተካሄደው ምርጫ በድጋሚ እንዲደረግ ጥያቄ ቀረበ። በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ጥያቄውን ውድቅ አድርጓል።