-የተጠናቀቀው በጀት ዓመት ኢትዮጵያ "በዲፕሎማሲው መስክ ውጤታማ የሥራ ስኬት ያስመዘገበችበት" እንደነበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጹ
- በትግራይ የግብርና ምርት ለማሳደግ ጥረቶች እየተደረጉ ቢሆንም ማዳበርያ ጨምሮ የግብርና ስራ ግብአቶች ወደ ገበሬ ለማድረስ የነዳጅ እጥረት ፈተና ሆንዋል መባሉ።
-የቀይ ባሕር አፋር በኢትዮጵያ ያካሄደው ሕዝባዊ ጉባኤ እና
ዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ፔትሪየት የተባለዉን የአየር መከላከያ ስርዓት ለዩክሬን እንደምትልክ መናገራቸዉ ዜና መጽሔት የሚያስተነትናቸቸው ናቸዉ።