-በምዕራብ ጎንደር ዞን መቃ በተባለ ቦታ በጸጥታ አስከባሪዎች እና በታጣቂዎች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት የ 17 አርሶ አደሮች ህይወት መጥፋቱ
«በአዲስ አበባ ከተማ የትግራይ ተወላጀች በዘፈቀድ እየታሰሩ ነዉ ሲል አንድ የሰብአዊ መብት ተከራካሪ መግለጫ ማዉጣቱ
-በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ አለመግባትና ግጭቶችን የዳሰሰዉ ኮንፈረንስ
የህወሓት ክፍፍል ያመጣዉ የታጣቂዎች መከፈል ወደ ግጭት እንዳያመራ ማስጋቱ
-መቋጫ ያጣዉ የምስራቅ ወለጋዋ ኪረሙ ወረዳና የአከባቢው ፀጥታ