በዛሬው ዜና መጽሔት ዝግጅት
በአማራ ክልል የተከሰተ የነዳጅ እጥረት
የህወሓት ሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ፓርቲያቸው ከኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት ጋር በተፈራረመው ግጭት የማቆም ሥምምነት ላይ የአፍሪካ ኅብረት አሸማጋዮች በአፋጣኝ ተሰብስበው እንዲወያዩ ጥሪ ማቅረባቸው
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እየጨመረ የመጣው የኤች አይ ቪ ተህዋሲ ሥርጭት
በአማራ ክልል በኃይል ተሸካሚ የብረት ምሰሶ በተፈጸመ ሥርቆት ደሴን ጨምሮ በተወሰኑ አካባቢዎች ኤሌክትሪክ መቋረጡ።
ህወሓት ሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች በሰላማዊ ትግል እንዲጸኑ እና ሌሎች አማራጮች እንዳይከተሉ ጥሪ ማስተላለፉ ላይ ያተኮሩ ዘገባዎች ይቀርባሉ።