Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪካ፣ የአውሮፓ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜናዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪካ፣ የአውሮፓ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜናዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ... more
FAQs about ዜና መጽሔት:How many episodes does ዜና መጽሔት have?The podcast currently has 1,842 episodes available.
January 23, 2024የወጣት ሥራ አጥነት እና ሕገ-ወጥ ስደት በትግራይበትግራይ የወጣቶች ሥራ አጥነት እና ሕገ-ወጥ ስደት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተገለፀ። የኢትዮጵያ ሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በመጀመርያ ዙር በትግራይ ለሚገኙ 2 ሺህ ወጣቶች የስልጠናና ፋይናንስ ድጋፍ ማድረግ መጀመሩ፥ ከዚህ ውጭም የተለያዩ ፕሮጀክት እየተገበረ እንደሚገኝ አስታውቋል።...more4minPlay
January 23, 2024ሰላም እና የሲቪክ ድርጅቶች አስተዋጽዖኢትዮጵያ ውስጥ ጠባብ የፖለቲካ ምህዳር ቢኖርም ዘላቂ ሰላምን ፣ ተስማምቶ መኖርን እና አብሮነትን ለማጠናከር እና በሰላም ግንባታ ላይ ለመሥራት መቋቋሙን ስርየት ለሁሉም የተባለ ሲቪክ ድርጅት ገለፀ። ሲቪክ ድርጅቱ በማህበረሰብ ውይይት ፣ በትምህርት እና በምርምር ነፃ እና ገለልተኛ ሆኖ ለማገዝ እንደሚንቀሳቀስ ገልጿል።...more3minPlay
January 22, 2024በአማራ ክልል የጥምቀት በዓል እንዴት አለፈ?የጥምቀት በዓል አከባበር በአማራ ክልል ካለው የፀጥታ ሁኔታ አንፃር ችግር ሊፈጠር ይችላል የሚል ሰፊ ስጋት አሳድሮ ነበር፡፡ የክልሉ መንግሥት እንዳለው ግን በዓላቱ ያለምንም የፀጥታ ችግር ተከብረው ተጠናቅቀዋል፡፡ያም ሆኖ በአንዳንድ የምስራቅና ምዕራብ ጎጃም አካባቢዎች በዓሉ በቤተክርስቲያናት አጥር ግቢ ብቻ መከበሩንነዋሪዎቹ አመልክተዋል፡፡...more5minPlay
January 22, 2024ሰሚ ያጣው የደቡብ ዲዛይን ፣ ግንባታና ቁጥጥር ድርጅት ሠራተኞች አቤቱታየሠራተኞቹ ተወካዮች «ድርጅቱ በሠራተኛው ጥረት ትርፋማ በመሆን በርካታ ሀብቶችን አፍርቷል።የሚዘጋውም በኪሳራ ሳይሆን በመንግሥት ትዕዛዝ ነው ፡፡ በመሆኑም በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156 እና በህብረት ሥምምነት መሠረት ተገቢው ጥቅማ ጥቅሞች እንዲከበሩልን እንፈልጋለን ፡፡ አማራጭ የሥራ ዋስትናችንንም ሊያረጋግጥ ይገባል “ ብለዋል ፡፡...more4minPlay
January 22, 2024የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት አፈፃፀምና ትችቱየውሉ ፈራሚዎች ስምምነቱ እየተገበሩ አይደለም በማለት የሚተቹ አቶ ብርሃነ አደራዳሪ የነበሩ አካላት ለምን የውሉne ትግበራ በቅርበት አይከታተሉም በማለት ይወቅሳሉ። የሰላም ስምምነቱ ተፈራራሚዎች የጠበንጃ ድምፅ ከማስቀረት ባለፈ የሚጠበቁ በርካታ ተግባራት አልከወኑም በማለት የሚወቅሱ ደግሞ በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ሲቪክ ማሕበራት ሕብረት ነው።...more4minPlay
January 22, 2024ኢትዮጵያ፣የባሕር በር የማግኘት ጥረቷ እና የሀገራት ምላሽኢትዮጵያ ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር በቅርቡ የተፈራረመችው የመግባቢያ ስምምነት የባሕር በር ማግኘት የምትችልበት የትብብርና የአጋርነት ስምምነት መሆኑ ሊታወቅ እንደሚገባ አስታወቀች። ኢትዮጵያ ይህን ያለችው የግብፁ ፕሬዝዳንት አል ሲሲ ሀገራቸው የትኛውም ሀገር ሶማሊያንም ሆነ ደኅንነቷን ስጋት ውስጥ እንዲጥል አትፈቅድም ማለታቸውን ተከትሎ ነው።...more5minPlay
January 18, 2024አሳሳቢው የሰብአዊ መብት ጥሰት በጋሞ ዞንበደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ከአስተዳደራዊ መዋቅር ጋር ለተያያዙ አለመግባባቶች አፋጣኝ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲፈለግ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ ፡፡ ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በአርባ ምንጭ አስተዳደርና በዙሪያው ቀበሌ የተነሱ የአስተዳደር ጥያቄዎች አሁንም ለሰዎች ሞትና ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ምክንያት እየሆነ ይገኛል ብሏል ፡፡...more3minPlay
FAQs about ዜና መጽሔት:How many episodes does ዜና መጽሔት have?The podcast currently has 1,842 episodes available.