Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 443 episodes available.
October 30, 2023የጥቅምት 19 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባበቤጂንግ ማራቶን የወንዶች ፉክክር ኢትዮጵያውያኑ ድል ሲቀናቸው፤ በሴቶች ውድድር ኬንያውያቱ ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመግባት አሸንፈዋል። የደቡብ አፍሪቃ የራግቢ ብሔራዊ ቡድን በፓሪስ የዐለም ራግቢ ፍፃሜ ኒውዚላንድን ድል አድርጎ ዋንጫውን ለ4ኛ ጊዜ ወስዷል ። ማን ዩናይትድ በሜዳው ኦልትራፎርድ በማንቸስተር ሲቲ ጉድ ሆኗል ።...more11minPlay
October 09, 2023የመስከረም 28 ቀን 2016 ዓ/ም የስፖርት ዝግጅትትናንት እሁድ የአሜሪካዋ ቺካጎ ያስተናገደችው የማራቶን የሩጫ ውድድር በወንዶች አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ተመዝግቦበታል። በሴቶች ምድብ በተካሄደው ውድድር የተመዘገበው ሰዓትም የምንጊዜም ሁለተኛ ፈጣን ፣ የቦታው እና የአውሮጳ ክብረ ወሰን ሆኖ ተመዝግቧል። በእግር ኳስ የአምና ሻምፒዮኑ ማንችስተር ሲቲ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ ሽንፈት ደርሶበታል...more10minPlay
September 25, 2023የመስከረም 14 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባጀርመን ቤርሊን ከተማ ውስጥ ትናንት በተከናወነ የማራቶን ሩጫ ፉክክር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትእግስት አሰፋ የዓለም ክብረወሰን ሰብራ ለድል በቅታለች ። ከቡሩንዲ ጋር አንድ እኩል የተለያዩት ሉሲዎቹ በአፍሪቃ ሴቶች ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታቸውንም ማክሰኞ መስከረም 15 ቀን፣ 2016 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ያደርጋሉ።...more10minPlay
September 18, 2023የመስከረም 7 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባባሕርዳር ከነማ የእግር ኳስ ቡድን የቱኒዝያ ተጋጣሚውን ድል አድርጓል ። ወደ ቀጣይ ዙር የማለፍ እድሉ ከፍተኛ ነው ። ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ ዩጂን በተከናወነው የዳያመንድ ሊግ የ5 ሺህ ሜትር የሩጫ ፉክክር ክብረ ወሰን ሰብራለች ።...more10minPlay
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 443 episodes available.