Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት... more
FAQs about የዓለም ዜና:How many episodes does የዓለም ዜና have?The podcast currently has 745 episodes available.
October 02, 2024የመስከረም 22፣2017 የዓለም ዜና-የኢትዮጵያ መንግሥት የአማራ ክልል ነዋሪዎችን በጅምላና በዘፈቀደ ማሰሩ የሕግ የበላይነትን ይበልጥ መሸርሸሩን አምንስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።---የእስራኤልና የሊባኖስ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ሒዝቡላሕ ደቡባዊ ሊባኖስ ዉስጥ በቅርብ ርቀት እየተዋጉ ነዉ።----በወርሮበሎች ጥቃትና አመፅ በተመሰቃቀለችዉ ሐይቲ ከ7 መቶ ሺሕ በላይ ሕዝብ ከቤት ንብረቱ መፈናቀሉ ተነገረ።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንደሚለዉ ካረቢያይቱ ሐገርን ከጥፋት ለማደን ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ አበክሮ መጣር አለበት።የዜናዉ መልዕክት የእስካሁኑ ነበር...more11minPlay
September 30, 2024የመስከረም 20 ቀን 2017 የዓለም ዜናየተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች በኻርቱም የሚገኝ የአምባሳደሯ መኖሪያ ቤት በወታደራዊ አውሮፕላን ተደብድቧል በሚል ያቀረበችውን ክስ የሱዳን ጦር አስተባበለ። በደቡብ አፍሪካ ምሥራቅ ኬፕ ክፍለ ግዛት በተፈጸመ ጥቃት የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ወደ 18 አሻቀበ። ርዋንዳ ኃይለኛ ተላላፊ በሆነው ኢቦላ መሰል የማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ ስምንት ሰዎች መሞታቸውን አስታወቀች። እስራኤል ሊባኖስን በእግረኛ ወታደሮች ከወረረች ሒዝቦላሕ ለውጊያ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ። የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮቭ ጋላንት ሀገራቸው እግረኛ ወታደሮቿን ወደ ሊባኖስ ልታዘምት እንደምትችል ፍንጭ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ኢራንን አስጠንቅቀዋል...more11minPlay
FAQs about የዓለም ዜና:How many episodes does የዓለም ዜና have?The podcast currently has 745 episodes available.