Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 509 episodes available.
October 09, 2023የመስከረም 28 ቀን 2016 ዓ/ም የስፖርት ዝግጅትትናንት እሁድ የአሜሪካዋ ቺካጎ ያስተናገደችው የማራቶን የሩጫ ውድድር በወንዶች አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ተመዝግቦበታል። በሴቶች ምድብ በተካሄደው ውድድር የተመዘገበው ሰዓትም የምንጊዜም ሁለተኛ ፈጣን ፣ የቦታው እና የአውሮጳ ክብረ ወሰን ሆኖ ተመዝግቧል። በእግር ኳስ የአምና ሻምፒዮኑ ማንችስተር ሲቲ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ ሽንፈት ደርሶበታል...more10minPlay
September 25, 2023የመስከረም 14 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባጀርመን ቤርሊን ከተማ ውስጥ ትናንት በተከናወነ የማራቶን ሩጫ ፉክክር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትእግስት አሰፋ የዓለም ክብረወሰን ሰብራ ለድል በቅታለች ። ከቡሩንዲ ጋር አንድ እኩል የተለያዩት ሉሲዎቹ በአፍሪቃ ሴቶች ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታቸውንም ማክሰኞ መስከረም 15 ቀን፣ 2016 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ያደርጋሉ።...more10minPlay
September 18, 2023የመስከረም 7 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባባሕርዳር ከነማ የእግር ኳስ ቡድን የቱኒዝያ ተጋጣሚውን ድል አድርጓል ። ወደ ቀጣይ ዙር የማለፍ እድሉ ከፍተኛ ነው ። ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ ዩጂን በተከናወነው የዳያመንድ ሊግ የ5 ሺህ ሜትር የሩጫ ፉክክር ክብረ ወሰን ሰብራለች ።...more10minPlay
September 11, 2023የጳጉሜ 6 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባየጀርመን ብሔራዊ ቡድን በገዛ ሜዳው የገጠመው ሽንፈት አሰልጣኙ እንዲሰናበቱ አድርጓል ። ሞ ፋራህ አራተኛ ወጥቶ ከሩጫው ዓለም በተሰናበተበው የኒውካስል የግማሽ ማራቶን ፉክክር ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ አሸናፊ ሆኗል ። በሜዳ ቴኒስ የዩ ኤስ ፍጻሜ አሜሪካዊቷ ኮኮ ጋውፍ የመጀመሪያ ድሏን ተጎናጽፋ ዋንጫ አንስታለች ።...more10minPlay
September 04, 2023የነሐሴ 29 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባጀርመን ቤርሊን ከተማ ውስጥ ለድል የበቃችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ የራሷን ክብረ ወሰን ለጥቂት ሳትሰብር ቀርታለች ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ማንቸስተር ዩናይትድ ባለቀ ሰአት በአርሰናል ብርቱ በትር ቀምሷል ። ሊቨርፑል በአንፊልድ ሜዳው ተጋጣሚው አስቶን ቪላን ዘና ብሎ አሸንፏል ። የቡንደስሊጋ፤ የላሊጋና የሴሪኣ ጨዋታዎችንም ቃኝተናል ።...more10minPlay
August 28, 2023የነሐሴ 22 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮ የቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር ከኦሬገኑ ያነሰ ውጤት ይዞ አጠናቋል ። የ5000 ሜትር ተፎካካሪው የአትሌት ጥላሁን ኃይሌ ጉዳይም ፌዴሬሽኑን ለበርካታ ትችቶች አጋልጧል ። በዚሁ ኢትዮጵያ ከዓለም 6ኛ ደረጃ በያዘችበት ውድድር የጀርመን ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለምንም ሜዳሊያ አጠናቋል ።...more12minPlay
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 509 episodes available.