Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 455 episodes available.
December 16, 2024የታኅሣሥ 7 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባበኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚደንት ምርጫ ውዝግቡ ቀጥሏል ። በዛሬው ስብሰባ ምን ተከሰተ? ቃለ መጠይቅ አድርገናል ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ በ10 ተጨዋቾች የተጋጠመው መሪው ሊቨርፑል ነጥብ ተጋርቷል ። ማንቸስተር ሲቲ በማንቸስተር ዩናይትድ ተሸንፏል ። አርሰናል ነጥብ ጥሏል ። ዝርዝሩን ከዘገባው ።...more10minPlay
December 09, 2024የኅዳር 30 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባኢትዮጵያውያን አትሌቶች 26,000 ሯጮች በተሳተፉበት የጉዋንጁ ማራቶን ክብረወሰን በመስበር ድል ተቀዳጅተዋል ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የአርሰናል እና የማንቸስተር ሲቲ ነጥብ መጣል ለቸልሲ መልካም አጋጣሚ ሁኗል ። ቀሪ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው ሊቨርፑልን በ4 ነጥብ ተጠግቷል ።...more10minPlay
December 02, 2024የኅዳር 23 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባኢትዮጵያውያን አትሌቶች በዓለም መድረክ ምርጥ ተብለው ተመርጠዋል፤ ለድልም በቅተዋል ። ግብጻውያን የእግር ኳስ አጥቂዎች በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ እና ጀርመን ቡንደስ ሊጋ ገንነዋል ። ሊቨርፑል ከዋነኛ ተቀናቃኞቹ አንዱ ያለፈው የውድድር ዘመን ዋንጫ ባለድሉ ማንቸስተር ሲቲን ትናንት ጉድ አድርጓል ።...more10minPlay
November 25, 2024የኅዳር 16 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባሊቨርፑል ተቀናቃኞቹ ማንቸስተር ሲቲ እና አርሰናልን ወደ ኋላ ትቶ በመሪነቱ እየገሰገሰ ነው ። ከማንቸስተር ሲቲ በ8 ከሌላኛው ዋነኛ ተፎካካሪው አርሰናል ደግሞ በ9 ነጥብ ርቋል ። ነገ እና ከነገ በስተያ 18 የሻምፒዮንስ ሊግ እንዲሁም ሐሙስ ሌላ 18 የአውሮጳ ሊግ ግጥሚያዎች ይኖራሉ ።...more11minPlay
November 22, 2024የኢትዮጵያ እግር ኳስን ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተጨዋቾች ይታደጉ ይሆን?አቶ ዳቪድ በሻህ፦ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በውጭ አገራት የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተጨዋቾችን መመልመል የውጤት ለውጥ ያመጣል የሚል ጽኑእ እምነት አላቸው ። እንዴት? የጀርመን ነዋሪው፥ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የውጭ አገራት ነዋሪ ተጨዋቾች ምልመላ ክፍል ኃላፊ አቶ ዳቪድን ቦን በሚገኘው ስቱዲዮዋችን አነጋግረናቸዋል ።...more13minPlay
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 455 episodes available.