ሶማሊያ ውስጥ በተካሄደው የአካባቢዊ ምርጫ ከ500 ሺህ በላይ መራጮች መሳተፋቸው ተገለጸ።
እስራኤል ለራስ ገዟ ሶማሊላንድ ዛሬ በፋ የሀገርነት እውቅና ሰጠች። ሶማሊላንድ የእስራኤልን እርምጃ ታሪካዊ ብላዋለች።
አሸባብ የተሰኘው ጽንፈኛ ቡድን ለሶማሊያም ሆነ ለአካባቢው ሰላምና መረጋጋት ከፍተኛ ስጋት ነው ሲሉ የተመድ ባለሙያዎች አሳሰቡ።
በደቡባዊ የመን ለመገንጠል የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ሳውድ አረቢያ በዛሬው ዕለት ሠራዊታቸውን በአየር ጥቃት ደበደበች ሲሉ ከሰሱ።
ዩናይትድ ስቴትስ ትናንት ምሽት ሰሜን ምዕራብ ናይጀሪያ አካባቢ በሚንቀሳቀሰው እራሱን እስላማዊ መንግሥት በሚለው ታጣቂ ቡድን ይዞታ ላይ የአየር ድብደባ አካሄደች።