አብዛኛዎቹ የመርካቶ ሱቆች በተቃውሞ ምክንያት ዛሬ ተዘግተው ውለዋል
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አጠቃላይ ጉባኤ ከመጥራቱና አዳዲስ መሪዎችን ከመምረጡ አስቀድሞ ስድስት ፓርቲዎች የጉባኤውን ውጤት እንደማይቀበሉ ተናግረዋል።
በትግራይ በአንድ ሳምንት ውስጥ 17 ሺህ ሰዎች በወባ መያዛቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
7ኛው ዙር የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ዘመቻ
እነዚህ በዛሬው የዜና መጽሔት ዝግጅታችን ዘገባዎች ትኩረት ናቸው።