Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 493 episodes available.
November 03, 2025የጥቅምት 24 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባአርሰናልን የሚያስቆመው አልተገኘም ። ሊቨርፑል ከተደጋጋሚ የሽንፈት አባዜው የተላቀቀ ይመስላል ። በጀርመን ቡንደስሊጋ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ነውጠኛ ደጋፊዎች በሺህዎች የሚቆጠሩ ፖሊሶች እንዲሰማሩ አስገድዷል ። በኒው ዮርክ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አልቀናቸውም ።...more10minPlay
October 27, 2025የጥቅምት 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል ። አርሰናል በአንዲት ብቸኛ ግብ መሪነቱን ከማስጠበቅም በላይ ከተከታዬ በአምስት ነጥብ መራቅ ችሏል ። ለተወሰኑ ጊዜያት የደረጃ ሰንጠረዡን ሲመራ የቆየው ሊቨርሉል የቁልቁለት ሽምጡን ተያይዞታል ።...more14minPlay
October 20, 2025የጥቅምት 10 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባአጀማመሩ ላይ ዘንድሮም የሚደርስበት የለም የተባለለት ሊቨርፑል ለቡድኑ ደጋፊዎች እጅግ አስደንጋጭ በሆነ ሁኔታ ተደጋጋሚ ሽንፈቶችን አስተናግዷል ። አርሰናል፤ ማንቸስተር ሲቲ፤ ቸልሲ እና ማንቸስተር ዩናይትድ በድል ግስጋሴ ላይ ይገኛሉ ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች እንደተለመደው በተለያዩ ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋል ።...more10minPlay
October 13, 2025የጥቅምት 3 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባለዓለም ዋንጫ እግር ኳስ ጨዋታ ማለፋቸውን ካረጋገጡ የአፍሪቃ አገራት መካከል ጋና አምስተኛ ሁናለች ። ጋና፦ በቀጣዩ የዓለም ዋንጫ ለመሳተፍ አልጀሪያ፣ ግብጽ፣ ሞሮኮ እና ቱኒዝያን ተቀላቅላለች ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸናፊ ሁነዋል ። የዚህንና የሌሎችን ዝርዝር ከዘገባው ያግኙ ።...more10minPlay
October 06, 2025የመስከረም 26 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በተደረጉ ፉክክሮች አሸናፊ ሁነዋል ። ባለፉት ሦስት ተከታታይ ግጥሚያዎች ነጥብ የጣለው ሊቨርፑል በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ በቸልሲ በደረሰበት ሽንፈት የደረጃ ሰንጠረዥ መሪነቱን ለአርሰናል አስረክቧል ። ባዬርን ሙይንሽንን እና ግብ አዳኙ አጥቂው ሔሪ ኬንን የሚያስቆማቸው አልተገኘም ።...more11minPlay
September 29, 2025የመስከረም 19 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባበአውሮጳ ሻምፒዮስን ሊግ ነገ የቱርኩ ጋላታሳራይን የሚገጥመው ሊቨርፑል በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ቀዳሚ ሽንፈቱን አስተናግዷል። በባከነ ሰአት ድል ለተቀዳጀው ተከታዩ አርሰናል የማታ ሲሳይ ሁኖለታል። የአውሮጳ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳታፊው ቦሩስያ ሞይንሽንግላድባህ በአይንትራኅት ፍራንክፉርት ብርቱ ሽንፈት አስተናግዶ የመጨረሻ 18ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።...more11minPlay
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 493 episodes available.