Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 509 episodes available.
December 29, 2025የታኅሣሥ 20 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባበዛሬው ሳምንታዊ የስፖርት መሰናዶዋችን የኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል፣ የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ፣ የፕሬሚየር ሊግ የእግር ኳስ ጨዋታ ውጤት እና ሌሎች ዘገባዎችን አካተናል ። ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ማገናኛው ማድመጥ ይቻላል ።...more11minPlay
December 22, 2025የታኅሳስ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የስፖርት ዝግጅትየሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 15ኛው የምስራቅ አፍሪካ ካራቴ ሻምፒዮና 12 የወርቅ ሚዳልያ በማግኘት በኢትዮጵያ የበላይነት ተጠናቆዋል። በዚህ የካራቴ ሻንፒዮና በሁለቱም ምድብ ከተግኘው 12 የወርቅ ሜዳልያ በተጨማሪ በሲኒየር ውድድሮች 9 የብር እና 3 የነሀስ ሜዳሊያ ተገኝቷል ።...more9minPlay
December 15, 2025የታኅሣሥ 6 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባበስፔን ላሊጋ የሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ አሎንሶ ላይ ጫናው በርትቷል ።ዩናይትድ ስቴትስ በቅርቡ በሚከናወነው የዓለም አገር አቋራጭ ፉክክር ለመወዳደር ያመለከተው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን ቪዛ መከልከሉ ተሰምቷል ። ኢትዮጵያዊት እና ኤርትራዊት ብስክሌተኞች ጀርመን በሚገኝ ቡድን ውስጥ በቀጣዩ የጎርጎሪዮሱ ዓመት ለመሰለፍ ፈርመዋል ።...more12minPlay
December 08, 2025የኅዳር 29 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባበቫሌንሺያ ማራቶን ትውልደ ኤርትራውያን የአውሮጳ ሯጮች ትናንት ድል ቀንቷቾዋል ። አርናል በሽርፍራፊ ሰከንዶች ሽንፈት ገጥሞታል፥ ማንቸስተር ሲቲ ድል አድርጎ በነጥብ ተጠግቶታል ። ሊቨርፑል ግራ ተጋብቷል ። ሞሐመድ ሣላህ በሊቨርፑል እጅግ ሐዘን ገብቶታል፥ ምናልባትም ከሚወደው ሊቨርፑል ሊሰናበት ይችል ይሆናል ።...more12minPlay
December 03, 2025ኢትዮጵያ ከ22 ዓመት በኋላ በአዳጊዎቿ ለአፍሪቃ ዋንጫ አለፈችየኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ የእግር ኳስ ተጨዋቾች ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪቃ ዋንጫ ማለፍ ችለዋል ። ቡድኑ ማለፉን ያረጋገጠው ማክሰኞ ኅዳር 23 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የኬንያ አቻውን አዲስ አበባ ውስጥ 3 ለ0 ድል ካደረገ በኋላ ነው ። ፌዴሬሽኑ ይህ አጋጣሚ ከእጁ እንዳይወጣ ብዙ ሊሠራ እንደሚገባ ተገልጧል ።...more4minPlay
December 01, 2025የኅዳር 22 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባቸልሲ በለንደን ደርቢ አርሰናልን ትናንት ነጥብ አስጥሎ ግስጋሴውን ገትቷል ። ሊቨርፑል፣ እና ማንቸስተር ዩናይትድ በተጋጣሚ ሜዳ ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ በኤቲሐድ ስታዲየሙ ድል ቀንቷቸዋል ። በቡንደስሊጋው ላይፕትሲሽ እና ዶርትሙንድ አንገት ለአንገት ተናንቀዋል ።...more13minPlay
FAQs about ስፖርት | Deutsche Welle:How many episodes does ስፖርት | Deutsche Welle have?The podcast currently has 509 episodes available.