Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት... more
FAQs about የዓለም ዜና:How many episodes does የዓለም ዜና have?The podcast currently has 682 episodes available.
July 08, 2024የሐምሌ 1 ቀን 2024 ዓ.ም. የዓለም ዜናመቀለ፤ ጾታዊ ጥቃት እንዲቆም ጥሪ መቅረቡጎማ፤ የተመድ የሩዋንዳ ወታደሮች ከM23 አማጽያን ጎን እየተዋጉ ነው ማለቱኪየቭ፤ በሩሲያ የሚሳኤሎች ጥቃት ዩክሬን ውስጥ በርካቶችን መገደላቸውፓሪስ፤ ያልተጠበቀ ውጤት የታየበት የፈረንሳይ ምርጫበርሊን፤ የጀርመን የጦር መርከብ ወደ ቀይ ባሕር ተንቀሳቀሰ...more10minPlay
July 05, 2024የሰኔ 28፣2016 የዓለም ዜና-የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚደረገዉን ግጭት ለማስቆም ጠንካራ ርምጃ ይወስድ ዘንድ የኢትዮጵያዉያን አሜሪካዉያን የሲቪል ማሕበራት ምክር ቤት አባላት ጠየቁ።-የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን (ኢሰመኮ)ን ላለፉት አምስት ዓመታት የመሩት ዶክተር ዳንኤል በቀለ ዛሬ ተሰናበቱ።የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ትናንት በሥም ያልጠቀሷቸዉን የመብት ተሟጋች ድርጅቶች ወቅሰዉ ነበር።-ትናንት ብሪታንያ ዉስጥ በተደረገዉ ምርጫ ያሸነፈዉ የሐገሪቱ የሠራተኛ ወይም ሌበር ፓርቲ መሪ ዛሬ የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ሥልጣን ያዙ።...more12minPlay
July 01, 2024የሰኔ 24 ቀን 2016 ዓ.ም. የዓለም ዜናአርዕስተ ዜናቱርክ ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር በተፈራረመችው የወደብ ስምምነት ሰበብ የተቃቃሩትን ኢትዮጵያንና ሶማሊያን እየሸመገለች መሆኑን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል። በመጀመሪያ ዙር የፈረንሳይ የፓርላማ አባላት ምርጫ National Rally በምህጻሩ RN የተባለው የማሪ ለፐን ቀኝ ጽንፈኛ ፓርቲ ታሪካዊ የተባለ ድል ተጎናፀፈ። ውጤቱ ፓርላማውን በትነው ምርጫ ለጠሩት ለፕሬዝዳንት ማክሮ ትልቅ ሽንፈት ሆኗል። የዩንይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በግል በወሰዷቸው እርምጃዎች እንጂ እንደ ፕሬዝዳንት በይፋ በወሰዷቸው እርምጃዎች ሊከሰሱ አይችሉም ሲል ወሰነ።...more11minPlay
June 29, 2024DW Amharic የሰኔ 22 ቀን 2016 የዓለም ዜናየኢትዮጵያ መንግሥት እና የፋኖ ታጣቂዎች የሚያደርጉትን “የርስ በርስ ጦርነት” አቁመው ድርድር እንዲጀምሩ በአማራ ክልል የተቋቋመ የሰላም ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። “የርስ በርስ ጦርነቱን በድርድር ለመፍታት ፈቃደኛ ነኝ” ያለው የኢትዮጵያ መንግሥት “ብዙ አደረጃጀት እና መሪ” አላቸው ያላቸው የፋኖ ታጣቂዎች “ለመደራደር አንድ መሆን አለባቸው” በማለቱ ምክር ቤቱ መቋቋሙን ተገልጿል። • የግብረ-ሰናይ ድርጅቶች የሱዳን “ሰው ሰራሽ ረሐብ” ከተፈራው የከፋ ሊሆን እንደሚችል አስጠነቀቁ። በኬንያ ተቃውሞ ቢያንስ 30 ሰዎች መገደላቸውን ሒውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ።...more8minPlay
FAQs about የዓለም ዜና:How many episodes does የዓለም ዜና have?The podcast currently has 682 episodes available.