• የኢትዮጵያን የባህር በር ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መንግስት ከቀጣናው ሃገራት ጋር በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንደሚሰራ የኢፌድሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ ተናገሩ ።
• እስራኤል እና የፍልስጥኤማዉያኑ ታጣቂ ቡድን ሃማስ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለጋዛ ዕልቂት ማብቂያ ባቀረቡት የሰላም ሃሳብ አፈጻጸም ላይ ግብጽ ውጥ ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር ጀመሩ ።
• አዲሱ አዲሱ የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚንስትር ሴባስቲያን ሊኮርኑ አንድ ወር ሳይሞላቸው ዛሬ ስልጣናቸውን በፈቃዳቸው ለቀቁ።
• ዓለማቀፉ የወንጀል መዳኛ ፍርድ ቤት አይ ሲ ሲ በሱዳን የሚሊሻ መሪ አሊ ሙሐመድ አሊ አብዱልራህማን የጥፋተኝነት ብይን ሰጠ።