Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
FAQs about Amharic:How many episodes does Amharic have?The podcast currently has 221 episodes available.
December 30, 2022መገለጥ አሁንበዘካርያስ ስብከት አማካይነት እግዚአብሔር የራሱ ሕዝብ ወደ ከተማ ወይንም ወደ ቤተ መቅደስ ሣይሆን ወደ መንፈሳዊ “አገራቸው” እንዲመለሱ፣ ማለትም ከእርሱ ጋር ግንኙነት እንዲያደርጉ ጥሪን ያቀርባል፡፡ የእርሱ መሠረታዊ መልዕክት ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ከተመለሱ፣ እግዚአብሔር ወደ እነርሱ ይመለሳል የሚል ነው፡፡ መጽሐፈ ዘካርያስ በጣም አስፈላጊ ትንቢቶችን ከያዙ የትንቢት መጻሕፍት አንዱ ሲሆን፣ ከትንቢተ...more29minPlay
December 30, 2022በእምነት ላይ ማተኮርነቢዩ ሐጌ በሕይወታችን ቅድሚያ መስጠት ስላለብን ነገር እንዴት ቅድሚያ መስጠት እንዳለብን ያሳያናል፡፡ በመንፈሳዊ ድርቅ ለሚጓዙ ወይንም የሚሠሩት ሥራ በእግዚአብሔር ላልተባረከ ሰዎች “መንገዳቸውን እንዲመረምሩ” እና “የእግዚአብሔርን መንገድ እንዲያስቡ” ይናገራል፡፡ እግዚአብሔር ከእኛ የሚፈልገው ወደፊት ሊሠራ ስላለው ነገር ላይ ሳይሆን አሁን እየሠራ ባለው ነገር ላይ ትኩረት እንድናደርግ ነው፡፡ እምነታ...more38minPlay
December 30, 2022ቅድሚያ ለእግዚአብሔርከምርኮ ምድር ወደ ኢየሩሣሌም ለተመለሱ የመጀመሪያዎቹ ተመላሾች ሐጌ ሰበከላቸው፡፡ ከነበረው ጠላትነት የተነሣ የይሁዳ ሰዎች ቤተ መቅደሱን መሥራት ስላልቻሉ የግል ቤቶቻቸውን መሥራት ቀጠሉ፡፡ “ልባችሁን በመንገዳችሁ ላይ አድርጉ” በማለት ሐጌ ሰበከ፡፡ ሐጌ የእግዚአብሔር ሕዝብ ቅድሚያ መስጠት ያለባቸውን ነገር እንዲያስታውሱ፣ ትክክለኛ ዕይታ እንዲኖራቸው፣ ሥራውን ለመቀጠል እንዲነቃቁና እንዳይፈሩ ይጮኸ ነ...more38minPlay
December 30, 2022ከላይ እስከ ታች ድረስ ፈፅሞ መጥፋትከላይ እስከ ታች ድረስ ፈፅሞ መጥፋት ሶፎንያስ ስለ ጌታ ቀን ትንቢት ተናገረ፡፡ እርሱ በአጠቃላይ ትኩረት ያደረገው በኢየሱስ ዳግም ምፅአት በዓለም ላይ ስለሚሆነው የእግዚአብሔር ፍርድ ነው፡፡ በእያንዳንዱ ሰውና አውሬ ላይ ስለሚሆነው ክስተት ያስረዳል፡፡ ይህ ፍርድ ከመንግሥታት ኃጢአት የተነሳ ስለሆነ፣ ሶፎንያስ ንስሐና ታማኝነት እንዲኖር ግድ ይላል፡፡ እግዚአብሔር ለእርሱ ታማኝ የሆኑትን ሁልጊዜ ይጠብቃል፣ ይንከባከባልም፡፡ በመጨረሻም በም...more35minPlay
December 30, 2022የውይይት መድረክ ጅማሬዕንባቆም ካህን፣ የአምልኮና የሙዚቃ አገልጋይ ሲሆን እርሱ የኖረው የባቢሎን ወረራ ስጋት ለሁሉም ሰዎች በጣም ግልፅ በሆነበት ጊዜ ነው፡፡ የኢየሩሳሌም ጉበኞች በከተማይቱ መጠበቂያ ማማ ላይ ሆነው ከተማይቱን ሲጠብቁ ዕንባቆም ግን ከእግዚአብሔር ለመስማት በመንፈሳዊ መጠበቂያ ማማ ላይ ነበር፡፡ እርሱ የሚታወቀው በተደጋጋሚ እግዚአብሔርን ለምን በማለት በመጠየቅ ሲሆን የይሁዳ ሰዎች በሙሉ ከሚጠይቁት ጥያቄ ጋ...more38minPlay
December 30, 2022ናሆም ወይስ ሆ-ሆሁም!የእግዚአብሔር ሕዝብ ቋሚ ጠላቶች አንዱ ለሆነው ናሆም ትንቢትን ተናገረ፡፡ የአሦራውያን መንግሥት የአለምን መንግሥታትን ሁሉ ሊነገር በማይችል ጭካኔ ካሸነፈ በኋላ ባሪያ አደረጋቸው፡፡ “የሚባርኩህን እባርካለሁ፣ የሚረግሙህን እረግማለሁ” በማለት እግዚአብሔር ከአብረሃም ጋር ቃል ኪዳንን አደረገ፡፡ የጠላታቸው ዋና ከተማ ነነዌ እንደምትጠፋ ናሆም ለይሁዳ የማፅናኛን ቃል ተናገረ፡፡ እግዚአብሔር አሦራውያንን በ...more36minPlay
December 30, 2022የእግዚአብሔር የመጨረሻ መፍትሔሚክያስ በሦስተኛ ስብከቱ “እግዚአብሔር የራሱ ሕዝብ በፊቱ በጽድቅ፣ ምህረትን በመውደድና በትህትና እንዲመላለሱ እንደሚፈልግ” ሰበከ፡፡ በእስራኤልና በይሁዳ የመንግሥት ባለስልጣናትና መንፈሳዊ መሪዎች ውስጥ ያለውን ስነምግባራዊ ውድቀቶችን ከተናገረ በኋላ ሚክያስ በመሢአዊ ትንቢት የተስፋን መልዕክት ሰበከ፡፡ በኢየሩሳሌምና በሰማርያ ያለው የሰው መንግሥት ቢወድቅም የክርስቶስ ሉዓላዊ ሥልጣን በፍፁም አይወድቅ...more38minPlay
December 30, 2022ፖለቲከኞቹ ነብያትየሚክያስ መጽሐፍ ሦስት ታላላቅ ስብከቶችን ይዟል፡፡ ይህ ነቢይ ገበሬ ሲሆን በእስራኤልና በይሁዳ ዋና ከተሞች ለሚኖሩ የፖለቲካና የመንፈሳዊ መሪዎች የእግዚአብሔርን ቃል እንዲሰብክ ተጠራ፡፡ ሚክያስ በእግዚአብሔር ሕዝብ መካከል ስላለው ስነምግባራዊና መንፈሳዊ ብልሽቶች መሪዎችን ተጠያቂ ያደርጋል፡፡ ሚክያስ ሕዝቡ ከዚህ ውድቅት የሚድኑበት ብቸኛ መንገድ እግዚአብሔር ፍፁም የሆነ መሪ እርሱም መሢሁን ሲልክላቸ...more43minPlay
December 30, 2022ጥላቻ ያለው ነብይበምዕራፍ 1 ዮናስ ወደ እግዚአብሔር አልመጣም፡፡ በምዕራፍ 2 በአሳ ነባሪ ሆድ ውስጥ ሆኖ ወደ እግዚአብሔር ተመለሰ፣ ስለሚያደርገውም ነገር ቃል ገባ፡፡ በምዕራፍ 3 ዮናስ ለእግዚአብሔር በመታዘዝ ወደ ነነዌ ሄደ፡፡ የመጽሐፈ ዮናስ ዋና ርዕስ “የእግዚአብሔር ፍቅር፣ በጣም ለሚጠሉ በነነዌ ለሚኖሩ ለአሦራውያንም ሆነ ለሁሉም ሰዎች” የሚል ነው፡፡ ዮናስ በጣም በጥላቻ የተሞላና እግዚአብሔር የነነዌ ሰዎችን ይ...more29minPlay
December 30, 2022ሲመጣና ሲሄድነነዌ በዮናስ ዘመን የእሥራኤል አደገኛ ጠላት የነበረች አገር ዋና ከተማ ነች፡፡ እነርሱ ንስሃ ካልገቡ ፍርድ እንደሚጠብቃቸው ይህንን መልዕክት እንዲሰብክ ዮናስን ወደ ነነዌ ሲልከው ነብዩ ግን ከእግዚአብሔር ለመሸሽና ለመደበቅ ሞከረ፡፡ ነገር ግን እግዚአብሔር በአሳ ነባሪ እንዲዋጥ ካደረገው በኋላ ዮናስ በፈቃዱ ንስሃ ገባ፡፡ በአሳ ነባሪ ሆድ ውስጥ ለሦስት ቀናት ከቆየ በኋላ ዮናስ ፀለየ፣ ንስሐ ገባ፣ እ...more31minPlay
FAQs about Amharic:How many episodes does Amharic have?The podcast currently has 221 episodes available.